siltiworeda

Investments

የተፈጥሮ ሃብት

በወረዳው ከሚገኙ ማአድናት

1.ፖታሺየም ፣ ቦሌ አፈር

2.ለግንባታ የሚያገለግል ድንጋይ፣ አሸዋ ፣ቀይ አፈር እና ለአስፓት የሚሆን ቦሮባር ይገኛሉ።

ወንዞች፡

ለቦ፣ሙርጡጤና ዞጋሬ፣አንጀሌ፡ጊዳመር፡አብዛና የሚባሉ ወንዞች ተጠቃሽ ናቸው፡፡

ተራራ

አድበር ወለያ አገታ /ፈስ ቆቶ ተራራ

በአሹቴ እና ጎፍለላ ቀበሌ የሚገኘው

  • የቦሌ ምርት ላይ ኢንቨስት ማድረግ የሚቻል መሆኑን ወረዳው ይጋብዛል።
  • ግብዓቶችን በመጠቀም ሰብል የማምረት አቅሙ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ፣

የቱሪዝም መስህቦች  ያሏት  ወረዳ ስትሆን ባለሀብቶች/ ኢንቨስተሮች መዋለነዋያቸውን በወረዳው ላይ ኢንቨስት ቢያደርጉ ተጠቃሚ ይሆናሉ።