የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የስራ አፈጻጸም ተገመገመ ።
የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የስራ አፈጻጸም ተገመገመ ።የስልጢ ወረዳ አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት የመንግስት ተቋማትን እቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ከጠቅላላ አመራር ጋር ገምግሟል፡፡ባለፉት ሶስት ወራት በወረዳው ከእቅድ አንፃር የተሰሩ ስራዎች ሪፖርት በጽህፈት ቤት ኃላፊዎች ቀርቦ በጥልቀት ተገምግሟል።የስልጢ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሸምሴ ረዲ እንደገለፁት የሩብ ዓመት የስራ አፈፃፀማችን የተሻለ ቢሆንም ከዚህ […]
የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የስራ አፈጻጸም ተገመገመ ። Read More »




